top of page
እኔን እግዚአብሔር ፍቅር እንደሆንኩ ኣታውቅም? ብታውቀኝ እና ብታምንብኝ ኖሮ ባልፈራህ ነበር
እኔ ፍቅር ነኝ!!! ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላል እንጂ በፍቅር ፍርሃት የለም
1ኛ የዮሐንስ መልእክት 4፡8 & 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 4፡18
ትንቢተ ኢሳይያስ
35፡4
ፈ ሪ ልብ ላለህ። እነሆ፥ እኔ አምላክህ በበቀል በእግዚአብሔርም ብድራት እመጣለሁና፥ መጥቼም ኣድንሀለውና በርታ፥ አትፍራ።
መጽሐፈ ኢያሱ
1፡9
በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነኝና ጽና፥ አይዞህ፤ አትፍራ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን?
ትንቢተ ኢሳይያስ