top of page
You, LORD, hear the desire of the afflicted; you encourage them, and you listen to their cry,
Psalm 10:17
እግዚአብሔር የድሆችን ምኞት ሰማ፥ ጆሮውም የልባቸውን አሳብ አደመጠች፥
መዝሙረ ዳዊት 10:17
14 This is the confidence we have in approaching God: that if we ask anything according to his will, he hears us. 15 And if we know that he hears us—whatever we ask—we know that we have what we asked of him
Therefore I tell you, whatever you ask for in prayer, believe that you have received it, and it will be yours.
ስለዚህ እላችኋለሁ፥ የጸለያችሁትን የለመናችሁትንም ሁሉ እንዳገኛችሁት እመኑ፥ ይሆንላችሁማል።
በእርሱ ዘንድ ያለን ድፍረት ይህ ነው፤ እንደ ፈቃዱ አንዳች ብንለምን ይሰማናል።
15 የምንለምነውንም ሁሉ እንዲሰማልን ብናውቅ ከእርሱ የለመነውን ልመና እንደ ተቀበልን እናውቃለን።
1ኛ የዮሐንስ መልእክት
5:14-15
1 John
5:14-15



Mark 11:24
የማርቆስ ወንጌል
11:24
bottom of page