እግዚአብሔርን የሚፈራ ሌላ አይፈራም!
ከ2013 በጸጋው ታደለ የሚባል ወንድም በአትላንታ ከተማ ከሚገኘው ሞርሃውስ ኮሌጅ 3.99 በማምጣት በኮምፕተር ሳይንስና በሂሳብ ትምህርት ተመረቀ። ይህን እጅግ በጣም ከፍተኛ ውጤት በማምጣቱም በወቅቱ ለምሩቃኑ ንግግር...
የሚያሳጣን የለም!
አንድ ጊዜ ቆንጮ ቱጃሩ ጆን ዲ ሮክፌለር “ለአንድ ሰው ምን ያህል ገንዘብ ይበቃዋል -- how much money is enough” ተብለው ተጠይቀው ነበር። እሳቸውም “ባለህ ላይ ጥቂት ሲጨማር ብለው መለሱ -- just...
በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ።
“በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ፥ ፊቴንም ቢፈልጉ፥ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ፥ በሰማይ ሆኜ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ።” (2 ዜና 7:14) ክርስቲያኖች...
“ቦነስ” ይጨመራል።
“እንግዲህ፦ ምን እንበላለን? ምንስ እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን? ብላችሁ አትጨነቁ...ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።” (ማቴ. 6፡33) አንዳንድ...
ጸሎት አስተምረን -- ኃይል ለዘላለም የእግዚአብሔር ነው (ክፍል አስራ-ሰባት)
“እንግዲህ እናንተስ እንዲህ ጸልዩ፦ በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ... መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን።” (ማቴ. 6፡13) የአባታችን ሆይ ጸሎት የግዚአብሔርን ስም በመቀደስና መንግስቱን...
ጸሎት አስተምረን -- መንግስት ለዘላለም የእግዚአብሔር ነው (ክፍል አስራ-ስድስት)
“እንግዲህ እናንተስ እንዲህ ጸልዩ፦ በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ... መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን።” (ማቴ. 6፡13) ከዚህ በፊት እንዳየነው በመንፈሳዊው አለም ሁለት መንግስታት አሉ።...
ጸሎት አስተምረን -- ከክፉ አድነን (ክፍል አስራ-አምስት)
“እርሱም በአንድ ስፍራ ይጸልይ ነበር፥ በጨረሰም ጊዜ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ፦ ጌታ ሆይ... እንጸልይ ዘንድ አስተምረን አለው። አላቸውም፦ ስትጸልዩ እንዲህ በሉ፦ በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ... ከክፉ...
በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናል።
“እኛ ሁላችን ከሙላቱ ተቀብለን በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናልና ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።” (ዮሐ. 1፡ 16-17) በመካከላችን ሲያገለግለን የቆየው ወንድማችን ፓ/ር (ዶ/ር)...
የማይሻገረው እንዳይሻገር!
“በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ፤ ወይስ ምናልባት የማትበቁ ባትሆኑ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ እንዳለ ስለ እናንተ አታውቁምን? (2ቆሮ 13፡5) እንኳን ጌታ ለ2018 ዓመተ ምህረት...
ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና
“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።” (ኢሳ. 9፡6) ከብዙ መቶ አመታት በፊት...