ምስጉን ማን ነው? — ሁለት
ባለፈው ሳምንት እንዳየነው እግዚአብሔር ምስጉን የሚለው ሕዝብ በእርሱ የዳነውን ሕዝብ ነው። ስለዚህም ስለ ህዝቡ ሲናገር “እስራኤል ሆይ ምስጉን ነህ፤ በእግዚአብሔር የዳነ ሕዝብ እንደ አንተ ማን ነው?” (ዘዳ....
ምስጉን ማን ነው?- አንድ
ምስጉን ማን ነው የሚለውን ጥያቄ ከማየታችን በፊት “ምስጉን” ማለት ምን ማለት ነው የሚለውን ማየቱ ጠቃሚ ይሆናል። በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ “ምስጉን” የሚለውን ቃል ከሰው አንጻር“ብጽዕ” በሚል ተነጻጻሪ ቃል የተገለጸ...
መንፈስ ቅዱስ — የተስፋው መንፈስ!
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሳዔ ኃይል የሞትን ጣር አጥፍቶ ከተነሳና ካረገ በኋላ ለቤተ ክርስቲያን የሰጠውን የመንፈስ ቅዱስ ተስፋ ፈጸመው። ስለዚህም አሁን ባለንበት ዘመን ጌታ ኢየሱስ በክብር እስከሚመጣበት ጊዜ...
የእግዚአብሔር ፍቅር።
ፍቅር ጥልቅ ነገር ነው። ብዙ ጊዜ አንረዳውም ነገር ግን እንለማመደዋለን። ፍቅር አያስገድድም ነገር ግን ብርቱ ገፊ ነው። ከያኒያን ዜማን ከግጥም አዋህደው፤ ቀለም በቡርሽ አጣቅሰው፤ ድርሰት ከምናብ አፍልቀውና ምስል...
በእምነት መቅረብ
“ያለ እምነትም ደስ ማሰኘት አይቻልም፤ ወደ እግዚአብሔር የሚደርስ እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም ዋጋ እንዲሰጥ ያምን ዘንድ ያስፈልገዋልና።” (ዕብ. 11፡ 6) አባታችን ሄኖክ በትውልዱ መካከል ለየት ያለ ሰው...
ከሁሉም የሚበልጠው ትርፍ!
“ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?” (ማቴ16፡26) የሰው ውሳኔዎች ሁሉ የምርጫው ውጤቶች ናቸው። ምርጫዎች ደግሞ ከትርፍና ከኪሳራ አንጻር የሚሰሉ...
ትንሳኤና ሕይወት ክርስቶስ ነው።
“ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል።” (ዮሐ. 11:25) ትንሳኤ ድል ነው። ትንሳኤ ዳቢሎስ የተዋረደበት ድል ነው። ትንሳኤ የሞትና የሲኦል ሃይል ተሽሮ ሕይወት የነገሰበት ድል ነው።...
ተነሥቶአል!
“ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።” (ሉቃ. 24:5) የክርስትናችን መሰረቱ የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ስለተነሳ ነው ከማይጠፋ ዘር ሁለተኛ የተወለድነው እና የማያልፍ ርስት የተጠበቀልን።...
መንፈስ ቅዱስ ከኛ ጋር፤ መንፈስ ቅዱስ በኛ ውስጥ።
“እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል ... ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።” (ዮሐ. 14፡ 15-17) መንንፈስ ቅዱስ...
ሌላ አጽናኝ
“ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል።” ዮሐ. 14፡15-16 ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የምድር አገልግሎቱን ፈጽሞ ወደ አባቱ ከመሄዱ በፊት አንድ...