ሙት አያመሰግን & ተከፍቷል ሰማይ
ሙት አያመሰግን እፍ ያለብህ እስትንፋስ ከስጋህ ሳትገሰስ ህያው ነፍስ አምልክ ፈጣሪን ሙትማ አያመሰግን:: ውደድ እያለህ ሳይሰበሰብ ገመድህ አፈር ሳይቀምስ ኣፈር እያሉ ነው ማፍቀር:: ተከፍቷል ሰማይ ለአዳም ልጆች...
ይከናወንልሃል
“ነገር ግን ጽና እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ህግ ሁሉ ጠብቅ፣ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደግራም አትበል። የዚህ ህግ መጽሃፍ ከአፍህ አይለይ፣ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ...
የሕይወት ተስፋ!
“በክርስቶስ ኢየሱስ እንደሚሆን የሕይወት ተስፋ፥ በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ፥ ለተወደደው ልጄ ለጢሞቴዎስ፤ ከእግዚአብሔር አብ ከጌታችንም ከክርስቶስ ኢየሱስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም...
አምልኮ -- በመንፈስና በእውነት ማምለክ (ሁለት)
ባለፈው ሳምንት እንዳየነው የሰማሪያቷ ሴት ከነበራት መንፈሳዊ ጥያቄ ዋንኛው የአምልኮ ጥያቄ ነበር። ምድንድን ነው ማምለክ? የት ነው የሚመለከው -- በተቀደሰ ተራራ ነው ወይንስ በቅድስቲቱ ኢየሩሳሌም፣ እንዴት ነው...
አምልኮ -- ትርጉም (አንድ)
የአምልኮን ትርጉም ከሚገልጹልን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች መካከል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሳምራዊቷ ሴት ጋር ያደረገው ምልልስ አንዱ ነው። (ዮሐ. 4) በክፍሉ እንደምናነበው ጌታችን ከይሁዳ ወደ ገሊላ ለመሄድ ተነስቶ...
ከሁሉም የሚበልጠው ማንነት!
“ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።” (2ቆሮ 5፡17) ከጥቂት ጊዜ በፊት አልፍሬድ ፖስቴል ስለሚባል አንድ ሰው አነበብኩኝ። ሚስተር ፖስቴል...
ተባርከናል!
“በክርስቶስ በሰማያዊ ስፍራ በመንፈሳዊ በረከት ሁሉ የባረከን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ።” (ኤፌ. 1፡3) ምድራዊ ሕይወት በረከትን ለመያዝ የሚደረግ ሩጫ የበዛበት ነው። ሰዎች የባለጠግነትን...
በእምነት መቅረብ
“ያለ እምነትም ደስ ማሰኘት አይቻልም፤ ወደ እግዚአብሔር የሚደርስ እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም ዋጋ እንዲሰጥ ያምን ዘንድ ያስፈልገዋልና።” (ዕብ. 11፡ 6) አባታችን ሄኖክ በትውልዱ መካከል ለየት ያለ ሰው...
ልዩ መንፈስ -- ፈጽሞ መከተል!
“ከእኔ ጋር የወጡ ወንድሞቼ ግን የሕዝቡን ልብ አቀለጡ፤ እኔ ግን አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽሜ ተከተልሁ።” (ኢያሱ 14፡8) የእግዚአብሔር ሰው ካሌብ ልዩ መንፈስ የነበረው ሰው ነው። ካሌብ የነበረው የልዩነት መንፈስ...
ምስጉን ማን ነው? — ሶስት
ባለፉት ሳምንታት እንዳየነው እግዚአብሔር ምስጉን የሚለው ሕዝብ አንደኛ በእርሱ የዳነውን ሕዝብ ነው። እንድዲሁም ደግሞ እግዚአብሔር ምስጉን የሚለው ሰው በክፉዎች ምክር እንደማይሄድ፣ በኃጢያተኞች መንገድ እንደማይቆም፣...