የጌርጌሴኖኑ ምስክር
ጌርጌሴኖን በሚባል ከተማ የሚኖር አንድ በአጋንት እስራት ውስጥ የነበረ ሰውን ታሪክ በማርቆስ 5 ላይ እናነባለን። ይህ ሰው በታላቅ ስቃይ ውስጥ ነበር። የሚኖረው ከሰው ተለይቶ በመቃብር ስፍራ ነበር። በሰንሰለትና...
ምስክሮች
በፈለገ-አብርሃም ለጥሪው ልታዘዝ፣ በስራ ሚገለጥ የምነትን ፅድቅ ልያዝ፣ በመንፈሱ እንዳየ ከሞተ ኣካል ህይወት፣ ያስነሳዋል እንዲል ልጅ አቅርቦ መስዋኢት፣ እኔም ድልን ላብስር ትንሳኤውን ላሽትት። የልብ ብርህን ስጠኝ...
ዝማሬውንና ምስጋናውን በጀመሩ ጊዜ . . .
እግዚአብሔርን ከዙፋኑ ያንቀሳቀሰና የንጉሱንና የሕዝቡን ዉጊያ እግዚአብሔር ተክቶ የተዋጋበትንና ከየአቅጫው የተነሱ ጠላቶቻቸውን አሳልፎ እንዲሰጡ ያደረገ በንጉሣቸው ኢዮሣፍጥና በይሁዳ ሕዝብ የተከናወነውን ድርጊት በ2ኛ...
ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም!
የያዕቆብን ታሪክ ስንማር ከላይ በርዕስነት የመረጥኩትን ወሳኝ የሆነና ቁርጠኝነትን የሚያመላክት ባለሁለት ቃላት ሓረግ እናያለን (ዘፍጥርት 32፣26)። ለያዕቆብ መባረክ ማለት በብረሃናት አምላክ ህልውና ውስጥ ዉሎ ማደር...
ውደ እርሱ ብርሃን ተጠርተናል
“እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ።” (1 ጴጥ. 2፡9) መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረን...
ምስጋና የድል መንገድ።
“ምስጋና የሚሠዋ ያከብረኛል፤ የእግዚአብሔርን ማዳን ለእርሱ የማሳይበት መንገድ ከዚያ አለ።” (መዝ. 50፡23) ምስጋና እግዚአብሔርን የምናከብርበት መንገድ ነው። ምስጋናችን በፊቱ እንደሚያርግ መስዋዕት ለእግዚአብሔር...