እምነታችሁ የት ነው?
“.......ወደ ባህር ማዶ እንሻገር አላቸው ....... አውሎ ነፋስም በባህር ላይ ወረደ ፣ ውኃም ታንኳይቱን ይሞላ ነበርና ይጨነቁ ነበር። እርሱም ነቅቶ ነፋሱንና የውኃውን ማዕበል ገሰጻቸው ተውም፣ ጸጥታም ሆነ።...
የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ
በዮሐንስ ምእራፍ ሁለት ላይ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የመጀምርያውን ምልክት ሲያደርግ እናነባለን። አውዱ የሰርግ ሥነ-ስርአት ነው። ቦታው በገሊላ አውራጃ ቃና በምትባል ከተማ ነው። በዚህ ሰርግ ላይ ጌታችንና ደቀ...
የተለየ ሕዝብ
“እናንተ ግን ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፤ የንጉሥ ካህናት፤ ቅዱስ ሕዝብ ፤ ለእርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ።” (1ኛ ጴጥ. 2፡9) እግዚአብሔር አባታችን ምን...
በእምነት መቅረብ
“ያለ እምነትም ደስ ማሰኘት አይቻልም፤ ወደ እግዚአብሔር የሚደርስ እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም ዋጋ እንዲሰጥ ያምን ዘንድ ያስፈልገዋልና።” (ዕብ. 11፡ 6) አባታችን ሄኖክ በትውልዱ መካከል ለየት ያለ ሰው...
ሁሉን የሚያስጥል ፍቅር
“ታንኳዎችንም ወደ ምድር አድርሰው ሁሉን ትተው ተከተሉት።" ሉቃስ 5፡11 ታሪኩን ስንመለከት ስፍራው "ጌንሳሬጥ" የተባለ ሲሆን ኢየሱስ በባህሩ ዳር ቆሞ እጅግ ብዙ ህዝብ እያስተማረ እንደነበር፣ በባህሩ ዳር ግን በዓሣ...
የሙሴ እናት
“ደግሞም ልትሸሽገው ባልቻለች ጊዜ፥ የደንገል ሣጥን ለእርሱ ወስዳ ዝፍትና ቅጥራን ለቀለቀችው፤ ሕፃኑንም አኖረችበት፥ በወንዝም ዳር ባለ በቄጠማ ውስጥ አስቀመጠችው።... እኅቱም ለፈርዖን ልጅ፦ ሕፃኑን ታጠባልሽ ዘንድ...
አብርሃም የእምነት ሰው
አብርሃም በኖረበት ዘመን እንደ ማንኛውም ሰው በዑር ከለዳውያን አገር የሚኖርና እንደ አባቱም ጣዖትን የሚያመልክ ሰው ነበረ (ኢያሱ 24፡2)። በዚያን ዘመን አንድን አምላክ ሳይሆን ብዙ ጣዖታትን ከሚያመልኩት ሰዎች ጋር...
ትንሳኤና ሕይወት ክርስቶስ ነው።
“ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል።” (ዮሐ. 11:25) ትንሳኤ ድል ነው። ትንሳኤ ዳቢሎስ የተዋረደበት ድል ነው። ትንሳኤ የሞትና የሲኦል ሃይል ተሽሮ ሕይወት የነገሰበት ድል ነው።...
ተነሥቶአል!
“ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።” (ሉቃ. 24:5) የክርስትናችን መሰረቱ የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ስለተነሳ ነው ከማይጠፋ ዘር ሁለተኛ የተወለድነው እና የማያልፍ ርስት የተጠበቀልን።...
ተባርከናል!!!
ምድራዊ ሕይወት በረከትን ለመያዝ የሚደረግ ሩጫ የበዛበት ነው። ሰዎች የባለጠግነትን በረከት ለማግኘት ይጥራሉ፤ ዝናንም ለማግኘትም ብዙ መንገድ ይሄዳሉ፤ የስልጣንምም እርከን ለመውጣት ብርቱ ፍልሚያ ያደርጋሉ። በብዙ...